Telegram Group & Telegram Channel
ለካ ከሆነ ቀን ሳምንት ወር አመት በኋላ እኔ የኔ አልነበርኩም ሁሉ ነገሬን ሌላ እኔ ያልኩት ውስጥ አኑሬው ነበር ታዲያ አሁን ምን ይብጀኝ
ንጋቴም ምሽቴም የኔ ባልኩት ውስጥ ሆነና እሱን ሳጣ እሆነው ጠፋኝ ያ ሰአት እስኪያልፍ ምን ልሁን ከእለትም ሠአት መርጦ አንድ ሁነት መፈለግ ሽታ ጠረን ድምፅ ምስል ወደኔ ገዝፎ ይመጣል እሆነው ይጠፋኛል ማለዳ ከወፍ ቀድሜ እነቃለሁ እራሴን አብሰለስላለሁ ሰአት አያለሁ በቃ ቀኑ ይውልና ቀትር ማብቂያ ላይ ሌለ ግዙፍ የመፈለግ ህመም መቶ ነፍሴ ላይ ይቀበቀባል አለኝ የምለው ሁሉ በአንድ ምስል የተሞላ ነው ለካ ቤቴ ጊዜዬ ቦታዎቼ የማልፍበቸው ጎዳኖች የጎዳናው እጥፋት ውስጥ የታጠፈ እምነት ይዞ ያጮልቁብኛል የጎዳና ዳር ያኔ በደስታ ያዜምኳቸውን ሙዚቃዎች እያንቧረቁ ይጠዘጥዙኛል የት ልሂድ የት ልከለል ሁሉን ሸሸሁ ቤቴን ዘጋሁ ከሁሉም ልቆ ቤቴ ውስጥ ገነነ ከመቀመጫው ላይ ከጠረጴዛው ላይ ከአልጋው ከትራሱ ላይ ከመብያ መጠጫው ላይ .....
ሌት 06:49

ሠብልዬን



tg-me.com/esubalew_sable/302
Create:
Last Update:

ለካ ከሆነ ቀን ሳምንት ወር አመት በኋላ እኔ የኔ አልነበርኩም ሁሉ ነገሬን ሌላ እኔ ያልኩት ውስጥ አኑሬው ነበር ታዲያ አሁን ምን ይብጀኝ
ንጋቴም ምሽቴም የኔ ባልኩት ውስጥ ሆነና እሱን ሳጣ እሆነው ጠፋኝ ያ ሰአት እስኪያልፍ ምን ልሁን ከእለትም ሠአት መርጦ አንድ ሁነት መፈለግ ሽታ ጠረን ድምፅ ምስል ወደኔ ገዝፎ ይመጣል እሆነው ይጠፋኛል ማለዳ ከወፍ ቀድሜ እነቃለሁ እራሴን አብሰለስላለሁ ሰአት አያለሁ በቃ ቀኑ ይውልና ቀትር ማብቂያ ላይ ሌለ ግዙፍ የመፈለግ ህመም መቶ ነፍሴ ላይ ይቀበቀባል አለኝ የምለው ሁሉ በአንድ ምስል የተሞላ ነው ለካ ቤቴ ጊዜዬ ቦታዎቼ የማልፍበቸው ጎዳኖች የጎዳናው እጥፋት ውስጥ የታጠፈ እምነት ይዞ ያጮልቁብኛል የጎዳና ዳር ያኔ በደስታ ያዜምኳቸውን ሙዚቃዎች እያንቧረቁ ይጠዘጥዙኛል የት ልሂድ የት ልከለል ሁሉን ሸሸሁ ቤቴን ዘጋሁ ከሁሉም ልቆ ቤቴ ውስጥ ገነነ ከመቀመጫው ላይ ከጠረጴዛው ላይ ከአልጋው ከትራሱ ላይ ከመብያ መጠጫው ላይ .....
ሌት 06:49

ሠብልዬን

BY ስለ እናት


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/esubalew_sable/302

View MORE
Open in Telegram


ስለ እናት Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

ስለ እናት from us


Telegram ስለ እናት
FROM USA